ኬንያ በሃይማኖት ስም ጠኔ በገደላቸው መቶዎች ምክንያት ቁጥጥሯን ለማጥበቅ ወጥናለች

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያ በሃይማኖት ስም ጠኔ በገደላቸው መቶዎች ምክንያት ቁጥጥሯን ለማጥበቅ ወጥናለች

በኬንያ፣ አንድ የአምልኮ መሪ፣ ተከታዮቹ በረኀብ ጠኔ እንዲሞቱ ካደረገና ከ400 በላይ አስከሬኖች ከጅምላ መቃብር ተቆፍረው መውጣታቸውን ተከትሎ፣ የአገሪቱ መንግሥት፣ ሃይማኖትን ለመቆጣጠር አስቧል።

አሳዛኙ የጠኔ ሞት፣ በኬንያ፥ የሃይማኖት ነፃነት ሳይገፈፍ፣ እንዴት የተከታዮችን ሕይወት መጠበቅ እንደሚገባ፣ ክርክር እንዲጫር አድርጓል።

ፍራንሲስኦንቶምዋ ከናይሮቢ የላከውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።