ለቪቭ ሆስፒታል በጦርነት ለቆሰሉ ሕፃናት ክብካቤ እያደረገ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ለቪቭ ሆስፒታል በጦርነት ለቆሰሉ ሕፃናት ክብካቤ እያደረገ ነው

በዩክሬን ላይ የሩሲያ ወረራ ከተጀመረ ጊዜ አንሥቶ፣ ለቪቭ በሚገኘው የኒኮላስ ሕፃናት ሆስፒታል የመጀመሪያ የሕክምና ማዕከል፣ ከዶንባስ ግዛት ቩሌዳር የመጣችውን፣ የዘጠኝ ዓመት ሴት ልጅ ጨምሮ 60ሺሕ ዩክሬናውያን ሕፃናት፣ ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛሉ፡፡

በኦሚሊያን ኦሹዲያክ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።