በሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ

በሱዳኑ ውጊያ፣ መሔጃ በማጣታቸው በዚያው ለመቆየት መገደዳቸውን የተናገሩ ኤርትራውያን ስደተኞች፣ የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር እና ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች፣ ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ሦስተኛ አገር እንዲያዛውሯቸው ጠየቁ፡፡

አብርሃም ተስፋ ልዑል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።