በካርቱም ችላ የተባለው የተኩስ አቁም

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ አደራዳሪነት፣ በሱዳን የጦር ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ልዩ ኃይሎች መካከል የተደረሰው፣ “የ24 ሰዓት ተኩስ ማቆም ስምምነት” መክሸፉን ተከትሎ፣ በሱዳን ዋና ከተማ ጎዳናዎች ላይ የሚደረገው ጦርነት፣ ረቡዕ ዕለትም ቀጥሎ ውሏል፡፡