መውጫ መግቢያ ያጡት ስደተኞች በካርቱም
Your browser doesn’t support HTML5
በሱዳን፣ በጦር ሠራዊቱ እና በፈጥኖ ደራሽ ልዩ ኃይሉ መካከል የተቀሰቀሰው ውጊያ፣ ከተጀመረ ጀምሮ ፤ በተባራሪ ጥይት የተገደሉና የተጎዱ ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን እንደሚገኙ ካርቱም ውስጥ የሚገኙ ስደተኞች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5