የአማራ ክልል ልዩ ኃይልን መልሶ የማደራጀት ውሳኔን የሚቃወሙ ሰልፎች ተካሔዱ

Your browser doesn’t support HTML5

መንግሥት፣ የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላትን በልዩ ልዩ የጸጥታ ተቋማት በማስገባት መልሶ ለማደራጀት የያዘውን ፕሮግራም የተቃወመ ሰልፍ ዛሬ በደሴ ከተማ ተካሄደ፡