በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል

Your browser doesn’t support HTML5

በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል

በደቡብ ክልል ቡርጂ ልዩ ወረዳ ሶያማ ከተማ ውስጥ ስምንት ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች ሃያ ሰዎች መቁሰላቸውን ተከትሎ በቡርጂ እና በጉጂ ተወላጆች መካከል ለወራት ይሰማ ነበር የተባለው “ቂም ትናንት በተካሄደ እርቅ ተቋጭቷል” ሲሉ የሁለቱ አካባቢዎች ባለሥልጣናትና ነዋሪዎች ገልፀዋል።

“ሰዎችን በማንነታቸው እየለዩ ገድለዋል” ተብለው የተጠረጠሩ ስምንት ሰዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን የቡርጂ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማሬ አለማየሁ አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ፡፡