በስልጠና ወደ መደበኛ ሕይወት የገቡ ችግረኛ ወጣቶች

Your browser doesn’t support HTML5

በስልጠና ወደ መደበኛ ሕይወት የገቡ ችግረኛ ወጣቶች

እየሩሳሌም የህፃናትና ማኅበረሰብ ልማት የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት በአስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታ ነበሩ ላላቸው 91 ወጣት ሴቶች ስልጠና እና የመስሪያ ገንዘብ በመስጠት በተለያየ ሞያ ማሰማራቱን አስታወቀ።

ድርጅቱ በቅርቡ ባዘጋጀው የማበረታቻ ሽልማት እያንዳንዳቸው 20ሺህ ብር ተቀብለው በመረጡት የሞያ መስክ የተሰማሩት ወጣት ሴቶች ከአንድ ዓመት በኋላ በጥሩ የህይወት መስመር ላይ መሆናቸውን በሰጡት የምስክርነት አስተያይት አመለከቱ።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/