በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው ሕዝብ ውሳኔ በተያዘለት ዕለት እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አረጋገጡ።
በሂደቱ ወቅት ለተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ተጠያቂ አካላትን ሕግ ፊት ለማቅረብም ጥረት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።
ለውሳኔ ሕዝቡ ከሁለት ሚልዮን በላይ ሕዝብ መመዝግቡም ተገልጿል።
/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Your browser doesn’t support HTML5
በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ሕዝበ ውሳኔ ሊካሄድ ነው
በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው ሕዝብ ውሳኔ በተያዘለት ዕለት እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አረጋገጡ።
በሂደቱ ወቅት ለተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ተጠያቂ አካላትን ሕግ ፊት ለማቅረብም ጥረት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።
ለውሳኔ ሕዝቡ ከሁለት ሚልዮን በላይ ሕዝብ መመዝግቡም ተገልጿል።
/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/