የባይደን አስተዳደር 37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለዩክሬን ለመስጠት አቅዷል

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የባይደን አስተዳደር 37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለዩክሬን ለመስጠት አቅዷል

በዩናይትድ ስቴትስ ሪፐብሊካኖች አብላጫ መቀመጫ የያዙበት አዲሱ የተወካዮች ምክር ቤት በመጪው ጥር ወር ሥራ ይጀምራል።

ይህ ከመሆኑ በፊት በቀጣዮቹ ሳምንታት ውስጥ ለዩክሬን የ37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለማስፈቀድ የባይደን አስተዳደር እየተንቀሳቀሰ ነው።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡