ሥምምነቱ በኢኮኖሚ ተዋናዮች ዘንድ የእርግጠኝነትን ስሜት ስለሚፈጥር የውጭ ብድርና የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምሩ እንደሚያደፋፍሩ የምጣኔ ኃብት ባለሙያው አቶ ጌታቸው ተክለማርያም ለቪኦኤ ገልፀዋል።
ሌላው ባለሙያ ዶ/ር ስሜነህ ባሴ ደግሞ ሥምምነቱ በጦነቱ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ ዓለምአቀፍ ዕድሎችን መልሶ ሊያስቀጥል እንደሚችልም አመልክተዋል።
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Your browser doesn’t support HTML5
የሠላም ሥምምነቱ የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ለማነቃቃት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው
ሥምምነቱ በኢኮኖሚ ተዋናዮች ዘንድ የእርግጠኝነትን ስሜት ስለሚፈጥር የውጭ ብድርና የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምሩ እንደሚያደፋፍሩ የምጣኔ ኃብት ባለሙያው አቶ ጌታቸው ተክለማርያም ለቪኦኤ ገልፀዋል።
ሌላው ባለሙያ ዶ/ር ስሜነህ ባሴ ደግሞ ሥምምነቱ በጦነቱ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ ዓለምአቀፍ ዕድሎችን መልሶ ሊያስቀጥል እንደሚችልም አመልክተዋል።
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/