የሰላም ስምምነቱ እንዲፀና ምን መደረግ አለበት?

Your browser doesn’t support HTML5

የሰላም ስምምነቱ እንዲፀና ምን መደረግ አለበት?

በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሃት መካከል የተደረገው የሰላም ስምምነት ዘላቂ ወደሆነ ብሄራዊ እርቅ እንዲያመራ በሁለቱም ወገኖች መካከል መተማመን እንደሚያስፈልግ የዓለም አቀፉ ቀውስ ተንታኝ ቡድን የአፍሪካ መርሀ-ግብር ኃላፊ ሙሪዚ ሙቲጋ አመለከቱ።

በጦርነቱ ውስጥ ትልቅ ሚና እንዳላት የሚገለፀው ኤርትራም ትኩረት ሊሰጣት እንደሚገባ አመልክተዋል። የሰላም ስምምነቱ ባስቀመጣቸው ነጥቦች ተፈፃሚነት እና በቀጣይ መወሰድ ስላለባቸው ርምጃዎች ዙሪያ አናግረናቸዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/