በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ የተፈናቃይ ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ የተፈናቃይ ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ

ጦርነቱ ካገረሸ ወዲህ ከትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ፡፡

ይህ ቁጥር በየቀኑ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ነው ብለው ተፈናቃዮች ዕርዳታ እያገኙ ባለመሆኑ ከባድ ችግር ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]