ለመገለል የሚዳርጉ ከባድ የቆዳ በሽታዎች ላይ ያተኮረው የለንደኑ ጉባዔ

Your browser doesn’t support HTML5

ለመገለል የሚዳርጉ ከባድ የቆዳ በሽታዎች ላይ ያተኮረው የለንደኑ ጉባዔ

ትኩረት የሚሹ የሀሩራማ አካባቢ በሽታዎችን ለመከላከል እንዲሁም በበሽታዎቹ ሳቢያ የሚደርሰውን መገለል ለማስቆም ያስችላል የተባለ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ሩዋንዳ እየተካሄደ ነው።

ፕሮጀክቱ የሚተገበረው ሙሉ በሙሉ የማኅበራዊ ሳይንስ ትምህርትን በመጠቀም ሲሆን ህክምናን በአዲስ መንገድ ለመስጠት የሚያስችል ውጤት እንደሚያመጣ ይጠበቃል።

በእንግሊዝ መንግሥት የጤና ምርምር ተቋም የሚደገፈው ፕሮጀክት ዓመታዊ ጉባዔውን አካሂዷል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]