ቆይታ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

ቆይታ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር

የዩናይትድ ስቴትሱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ላይ ያተኩራል።

ምልልሳቸው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የተመለሱት አምባሳደር ሀመር ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከህወሓት መሪዎች ጋር ያደረጓቸውን ንግግሮችም ይመለከታል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]