ዳባትና ደባርቅ የተጠለሉ ሌላ መፈናቀል አስግቷቸዋል

Your browser doesn’t support HTML5

ዳባትና ደባርቅ የተጠለሉ ሌላ መፈናቀል አስግቷቸዋል

ጦርነቱ ማገርሸቱ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት የነበራቸውን ምኞት ያደበዘዘ መሆኑን በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባትና ደባርቅ መጠለያዎች ውስጥ ያሉ ያለፈው ጦርነት ተፈናቃዮች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

ለሰላም የነበረውን ተስፋ መደብዘዙ ለሌላ መፈናቀል ሥጋት እንደዳረጋቸውም አመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።