ጦርነቱ ማገርሸቱ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት የነበራቸውን ምኞት ያደበዘዘ መሆኑን በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባትና ደባርቅ መጠለያዎች ውስጥ ያሉ ያለፈው ጦርነት ተፈናቃዮች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።
ለሰላም የነበረውን ተስፋ መደብዘዙ ለሌላ መፈናቀል ሥጋት እንደዳረጋቸውም አመልክተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዳባትና ደባርቅ የተጠለሉ ሌላ መፈናቀል አስግቷቸዋል
ጦርነቱ ማገርሸቱ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት የነበራቸውን ምኞት ያደበዘዘ መሆኑን በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባትና ደባርቅ መጠለያዎች ውስጥ ያሉ ያለፈው ጦርነት ተፈናቃዮች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።
ለሰላም የነበረውን ተስፋ መደብዘዙ ለሌላ መፈናቀል ሥጋት እንደዳረጋቸውም አመልክተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።