“የሽብር ጥቃት አደጋ ከአልቃይዳው መሪ ጋር አብሮ አልተቀበረም” - ዩናይትድ ስቴትስ

Your browser doesn’t support HTML5

“የሽብር ጥቃት አደጋ ከአልቃይዳው መሪ ጋር አብሮ አልተቀበረም” - ዩናይትድ ስቴትስ

ዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ አፍጋኒስታን ውስጥ የአልቃይዳውን መሪ በመግደል በሽብር ቡድኑ መሪው ላይ የወሰደችው እርምጃ ለሽብር ቡድኑ ታላቅ ሽንፈት ነው።

እርምጃው በመካከለኛው ምስራቅ፣ አፍሪካ እና እስያ ውስጥ ባለው የሽብር እንቅስቃሴ ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ ያሳድር ይሆን?

እርምጃውን ተከትሎ ዋይት ኃውስ በሰጠው መግለጫ ላይም “ይህ በመሳካቱ ከሌሎች ማናቸውም ሽብር ስጋቶች ላይ ዓይናችንን አናነሳም፣ አንዘናጋም” ሲል፤ ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን የሚያጠኑ ተንታኞች በበኩላቸው ዩናይትድ ስቴትስ ንቃት ያልተለየው ክትትል ማድረግ እና በትዕግስት መጠበቋን መቀጠል አለባት ይላሉ።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/