የሶማሊያው ሐሰን ሼኽ ሞሃሙድ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያው ሐሰን ሼኽ ሞሃሙድ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሃሙድ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባደረጉላቸው ግብዣ መሰረት ለአራት ቀናት ያደረጉትን ቆይታ አጠናቀው ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 5 ረፋድ ላይ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል።

ሁለቱ ፕሬዚዳንቶች በጋራ ለመሥራት በሰባት ጉዳዮች ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/