ኢትዮጵያ ውስጥ እየተባባሰ የመጣው የሲቪሎች ግድያ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተባባሰ የመጣው የሲቪሎች ግድያ

በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ውስጥ ሰኔ 11/2014 ዓ.ም ከተፈፀመው የብሄር ማንነት የለየ ጅምላ ግድያ ጨምሮ በየጊዜው በተለያዩ አካባቢዎች የሚሰሙ ግድያዎች “ኢትዮጵያ ወዴት እያመራች ነው?” የሚል ስጋትና ፍርሃት አዘል ጥያቄ ብዙዎች እንዲጠይቁ እያደረገ ነው።

በኢትዮጵያ በሲቪሎች ላይ በተከታታይ የሚፈጸመውን ግድያና የመንግሥትን ኃላፊነት አስመልክቶ አንድ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ኃላፊን አነጋግረናል። በጉዳዩ ላይ የመንግሥት ተወካዮችን ለማነጋገር ያደርገው ጥረት አልተሳክም።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/