በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ከማይጨው ከተማ በስተምዕራብ 40 ኪሎሜትር ርቅት ላይ በምትገኘው ነቅሰገ ወረዳ ያሉ አርሶ አደሮች ካለፈው ዓመት ጀምሮ በበረታ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
የእርሻ አቅርቦት፣ የምግብ ድጋፍ፣ የቤተሰብ ምጣኔና ሌሎችም የጤና አገልግሎቶችን እንደማያገኙም ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5
ትግራይ ደቡባዊ ዞን አርሶ አደሮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ከማይጨው ከተማ በስተምዕራብ 40 ኪሎሜትር ርቅት ላይ በምትገኘው ነቅሰገ ወረዳ ያሉ አርሶ አደሮች ካለፈው ዓመት ጀምሮ በበረታ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
የእርሻ አቅርቦት፣ የምግብ ድጋፍ፣ የቤተሰብ ምጣኔና ሌሎችም የጤና አገልግሎቶችን እንደማያገኙም ገልፀዋል።