በድንበር አካባቢ ቁጥጥሩ ያነሰ እንቅስቃሴ የልጅነት ልምሻ ወይም የፖሊዩ ቫይረስን እያስፋፋ በመሆኑ በተለይ በአፍሪካ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ዕድሚያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆናቸው 17 ሚልዮን የሚጠጉ ህፃናትን የቤት ለቤት የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ።
Your browser doesn’t support HTML5
ጠፍቶ የነበረው የፖሊዮ ቫይረስ በመመለሱ አዲስ የክትባት ዘመቻ ተጀመረ
በድንበር አካባቢ ቁጥጥሩ ያነሰ እንቅስቃሴ የልጅነት ልምሻ ወይም የፖሊዩ ቫይረስን እያስፋፋ በመሆኑ በተለይ በአፍሪካ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ዕድሚያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆናቸው 17 ሚልዮን የሚጠጉ ህፃናትን የቤት ለቤት የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ።