ኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን ድርቅ እየበረታ መሆኑን የዞኑ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።
የቦረና ዞን አስተዳደር እንደገለፀዉ በዞኑ ካሉት ነዋሪዎች ከሁለት መቶ ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ በፍጥነት ያስፈልጋቸዋል።
Your browser doesn’t support HTML5
በድርቅ ምክንያት በቦረና የአስቸኳይ ምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር እያሻቀበ ነው
ኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን ድርቅ እየበረታ መሆኑን የዞኑ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።
የቦረና ዞን አስተዳደር እንደገለፀዉ በዞኑ ካሉት ነዋሪዎች ከሁለት መቶ ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ በፍጥነት ያስፈልጋቸዋል።