አሜሪካ ከሩሲያ ላይ የኢነርጂ ግዥ በማቆሟ የነዳጅ ዋጋ አሻቀበ

መኪኖች ነዳጅ ለመቅዳት ወረፋ እየተጠባበቁ።

ዩናይትድ ስቴትስ ከሩሲያ ላይ ዘይትና የኃይል ምንጭ አቅርቦቶችን እንደማትገዛ ፕሬዚዳንት ባይደርን ማስታወቃቸውን ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ አሻቅቧል።

ዩናይትድ ስቴትስ የወሰደችው እርምጃ የሩሲያ ፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ዩክሬይን ላይ ለከፈቱት ወረራ የከበደ ቅጣት ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

Your browser doesn’t support HTML5

አሜሪካ ከሩሲያ ላይ የኢነርጂ ግዥ በማቆሟ የነዳጅ ዋጋ አሻቀበ

Your browser doesn’t support HTML5

አሜሪካ ከሩሲያ ላይ የኢነርጂ ግዥ በማቆሟ የነዳጅ ዋጋ አሻቀበ