የሰሜን ወሎና የዋግ ህምራ ዞኖች ተፈናቃዮች ብርቱ ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የሰሜን ወሎና የዋግ ህምራ ዞኖች ተፈናቃዮች ብርቱ ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ

የህወሓት ታጣቂዎች ቀደም ሲል ገብተውባቸው ከነበሩና አሁንም እንደያዟቸው ካሉ የሰሜን ወሎና የዋግ ህምራ ዞኖች አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ አጎራባች አካባቢዎች የሄዱ ለብርቱ ችግር መዳረጋቸውን እየገለፁ ነው።

የሚፈናቀለው ሰው ቁጥር መጨመሩን በቆቦ፣ በሰቆጣ፣ በደባርቅ 60ሺ የሚጠጋ ተፈናቃይ በከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆኑን የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን አስታውቋል።