ታምራት ነገራ ለተጨማሪ 14 ቀናት በእስር እንዲቆይ ፍ/ቤት ፈቀደ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ታምራት ነገራ ለተጨማሪ 14 ቀናት በእስር እንዲቆይ ፍ/ቤት ፈቀደ

የገላን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የተራራ ኔትወርክ አዘጋጅ ታምራት ነገራ ላይ የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። ታምራት ነገራ ለ76 ቀናት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ቢቆይም እስከ ዛሬ መደበኛ ክስ አልቀረበበትም።

የተከሳሽ ተከላካይ ጠበቃ አቶ ገመቹ ጉተማ ፍርድ ቤት የነበረውን ሂደት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።