ዶ/ር ደብረፅዮን ስለ ድርደር የሰጡት መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር ደብረፅዮን ስለ ድርደር የሰጡት መግለጫ

በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ከፌደራሉ መንግሥት ጋር ለመፍታት የተጀመረው እንቅስቃሴ “ተስፋ ሰጭ ነው” ሲሉ ትግራይ ክልልን በማስተዳደር ላይ የሚገኙት ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ህወሓት የተመሠረተበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል።

ይሁን እንጂ “እንቅስቃሴው እንቅፋት ገጥሞታል” ሲሉም አክለዋል።

“የማንደራደርባቸው” ሲሉ የገለጿቸው ነጥቦችንም ዘርዝረዋል።