የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳደር በሙርሌ ታጣቂዎች ጉዳይ ለመወያየት ወደ ጁባ አቀኑ

ጋምቤላ

የጋምቤላ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ወደ ደቡብ ሱዳን ጁባ ዛሬ ማቅናታቸውን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ።

የክልሉ ፕሬስ ሴክሬተሪያት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡጌቱ አዲንግ ለአሜሪካ ድምፅ "ርዕሰ-መስተዳደሩ ከደቡብ ሱዳን ድንበር እየተሻገሩ በጋምቤላ ክልል ውስጥ ጥቃት የሚፈጽሙ የሙርሌ ታጣቂዎችን በተመለከተ ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ለመወያየት ነው" ሲሉ ገልጸዋል።

ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳደር በሙርሌ ታጣቂዎች ጉዳይ ለመወያየት ወደ ጁባ አቀኑ