የትግራይ የጤና ጥበቃ ፈተናዎች

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ የጤና ጥበቃ ፈተናዎች

“መድኃኒትና የህክምና መሣሪያዎች ላለፉት ሰባት ወራት ወደ ትግራይ ባለመግባታቸው ጊዜያቸው ያለፈ መድኃኒቶች ለታካሚዎች እየተሰጠ ነው” ሲሉ የክልሉን ጤና ጉዳይ በኃላፊነት የያዙ ባለሥልጣናት መቀሌ ላይ ተናግረዋል።

ለአንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ላይ መዋል የሚገባቸውን መርፌና ጓንቶች እየተደጋገሙ አገልግሎት ላይ እየዋሉ መሆኑንም ተናግረዋል።