ሰሜን ሸዋ ለሚገኙ የአማራ ክልል ተፈናቃዮች በቂ እርዳታ አልተገኘም

የህወሓት ኃይሎች ወደ አማራ ክልል ዘልቀው መግባታቸውን ተከትሎ ከ400 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍል ተፈናቅሎ፣ ወደ ሰሜን ሸዋ መምጣቱን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት ገለጸ፡፡

ለተፈናቃዮቹ የእለት ምግብ እርዳታ ለማድረስ ጥረቶች ቢደረጉም የቁጥራቸው በየጊዜው መጨመር ተጽእኖ ማሳደሩን ጽ/ቤቱ ጠቅሷል፡፡

ተፈናቃዮቹ በበኩላቸው የህወሓት ኃይሎች በተቆጣጠሯቸው አካባቢዎች ከፍተኛ የኑሮ ውድነት መከሰቱን በማውሳት ጥለዋቸው የመጡት ቤተሰቦቻቸው ጉዳይ እንደሚያሳስባቸው ተናግረዋል፡፡

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ሰሜን ሸዋ ለሚገኙ የአማራ ክልል ተፈናቃዮች በቂ እርዳታ አልተገኘም