ለችግር ለተጋለጡ ሰዎች ትኩረት እንዲሰጥ ኢዜማ ጠየቀ

  • መለስካቸው አምሃ

በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ምክኒያቶች በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች ትኩረት እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ኢዜማ አሳሰበ።

የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት እና ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ በመላ ሃገሪቱ የሚከሰቱ ጉዳቶችን ለመቀነስና ለመቋቋም እየሠራ መሆኑን አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ለችግር ለተጋለጡ ሰዎች ትኩረት እንዲሰጥ ኢዜማ ጠየቀ