ግብፅና ሱዳን ወደ ኅብረቱ ጠረጴዛ እንዲመለሱ ኢትዮጵያ ጠየቀች

ፎቶ ፋይል፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

ሱዳን እና ግብጽ ወደ አፍሪካ ህብረት ድርድሩ እንዲመለሱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ምክር ቤት እንዲገፋፋ የኢትዮጵያ መንግሥት ለምክር ቤቱ በጻፈው ደብዳቤ ጠይቋል።

በተጨማሪም የምዕራባውያን ሃገሮች አምባሳደሮች ያለፈውን ምርጫ አስመልክቶ ባወጣቱ መግለጫ ላይየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቋሙን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለቪኦኤ ገልጸዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ግብፅና ሱዳን ወደ ኅብረቱ ጠረጴዛ እንዲመለሱ ኢትዮጵያ ጠየቀች