መቀሌ እንዴት ሰነበተች?

ፎት ፋይል፦ መቀሌ

የአሜሪካ ድምፅ የመሃከለኛው ምስራቅ ዘጋቢ ሄዘር መርዶክ አሁንም በመቀሌ ከተማ ነው የምትገኘው፡፡ ዛሬ ጠዋትም ከአፍሪካ ቀንድ ዘጋቢ ኤደን ገረመው ጋር ተገናኝተው፤ መቀሌ ከተማ ውስጥ ስላለው የባንክ አገልግሎት፣ ስለኮቪድ-19 እንዲሁም በሆስፒታሎቹ ስላለው የመሳሪያ እና የኦክስጅን እጥረት የታዘበችውን ገለጻላታለች፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

መቀሌ እንዴት ሰነበተች?