የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ግምገማ አደረገ

ዶ/ር አብርሃም በላይ

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም የውይይት መድረክ ተካሄደ። የአስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር አብርሃም በላይ ላለፉት ስድስት ወራት በክልሉ በሥራ ላይ የነበረ የአስቸኳይ ግዜ ዐዋጅ እንዳይራዘም በማድረግ ህዝብ ደህንነቱና ሰላሙ በማስከበር ዙሪያ ተሳታፊ እንዲሆን እየተመቻቸ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ግምገማ አደረገ