አምባሳደር ዲና በኅዳሴ ግድብ እና በሱዳን ድንበር ጉዳይ

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለ አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

ኢትዮጵያ በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ዙሪያ በሚደረገው ድርድር አካሄድ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በሁለቱ የታችኛው የተፋሰስ ሀገሮች ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርግ የሚያሳስብ ደብዳቤ ማስገባቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሱዳን መንግሥት

“የኢትዮጵያን ወታደሮች ይዤ ነበር የሚለውም አግባብነት የሌለው ነው” ሲሉ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አስተባበሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

አምባሳደር ዲና በኅዳሴ ግድብ እና በሱዳን ድንበር ጉዳይ