የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የምረጡኝ ዘመቻ ጀመረ

የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም አለኸኝ፣ የብልጽግና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርኃግብር ትናንት በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች አካሂዷል።

ፓርቲው ፕሮግራሙንና የምርጫ ምልክቱን እንዲሁም ለክልል ምክር ቤትና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ያቀረባቸውን ዕጩዎች ለህዝብ አስተዋውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የምረጡኝ ዘመቻ ጀመረ