ነ አቶ እስክንድር ነጋ በተጠረጠሩበት ወንጀል በቀዳሚ ምርመራ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮችን እንደማይሰሙ በመግለፅ ጠበቆቻቸውን አሰናበቱ። ፍርድ ቤቱ በበኩሉ መንግሥት ተከላካይ ጠበቃ አቁሞላቸው እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጠ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
እየባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ አባላት አቶ እስክንድር ነጋ፣ አቶ ስንታየሁ ቸኮል እናወ/ሮ ቀለብ ስዩም ዓቃቤ በቅድመ ምርመራ ያቀረባቸውን ምስክሮች አንሰማም ብለው ጠበቆቻቸውን አሰናብተዋል። (ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5