የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መምርያ ምክር ቤት አባል ኢልሃን ኦማር፣ ሚኒሶታ በተካሄደው የዴሞክራቶች የቅድሚያ ምርጫ፣ የተደላደለ የገንዘብ ድጋፍ ምንጭ ያላቸውን ተወዳዳሪ ለማሽነፍ ችለዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
ኢልሃን ኦማር 58 ከመቶ የሚሆነውን የሚኒሶታዎች ድምጽ አግኝተዋል።ተወዳዳርያችው አንቶኒ ሜልተን 39 ከመቶ በማግኘት ተሽንፈዋል።
ኢልሃን ኦማር 58 ከመቶ የሚሆነውን የሚኒሶታዎች ድምጽ አግኝተዋል።ተወዳዳርያችው አንቶኒ ሜልተን 39 ከመቶ በማግኘት ተሽንፈዋል።