“ከታወቁ ዓለምአቀፍ የሽብር ድርጅቶች ጋር የተቀናጀ የሽብር አድራጎት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመፈፀም ሲዘጋጁ ነበር” የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተይዘው መታሠራቸውንና ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የሃገሪቱ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ —
ሃምሣ ዘጠኝ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የጥቅም ተካፋይ ናቸው የተባሉ ባለሃብቶችም በከባድ የሙስና ወንጀሎች ተጠርጠረው መያዛቸውን ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ በሰጡት መግለጫ አመልክተዋል።
(ለዝርዝር ዘገባው የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።)
Your browser doesn’t support HTML5
በሽብርና በሙስና የተጠረጠሩ ተያዙ