ድምጽ የኦሮሚያ ክልል ፍትሕ ቢሮ ግድያው በስሕተት የተፈፀመ ነው ብሎ እንደማያምን አስታወቀ ማርች 13, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮሚያ ክልል ፍትሕ ቢሮ በሞያሌ ከተማ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመው ግድያ በስሕተት የተፈፀመ ነው ብሎ እንደማያምን አስታወቀ።