ድምጽ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መጽደቅ ማርች 01, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ጉዳዩን የሚከታተሉ ምሑራን ፤ የኢሕአዴግ ምክር ቤት አባላት ፓርቲያቸውን በየትኛውም መድረክ እንዲደግፉ የሚያስገድድ መታነፅ ወይም ዲስፕሊን እንዳላቸው ይናገራሉ።