የሰሜን ወሎ ዞን ሦስት ከተሞች የዛሬ ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን ወሎ ዞን እስካሁን ውጥረት መንገሱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል። በወልዲያ፣ በቆቦ በመርሳና የንግድና የሥራ እንቅስቃሴ መቋረጡን ትምሕርት ቤት መዘጋቱን ነዋሪዎቹ ጨምረው ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5