"ማዕከላዊ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል" - ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት በእሥር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱና በዓቃቢ ሕግ የተመሰረተባቸው ክስም እንደሚቋረጥ ገለፁ፡፡