ድምጽ "ማዕከላዊ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል" - ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ጃንዩወሪ 03, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት በእሥር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱና በዓቃቢ ሕግ የተመሰረተባቸው ክስም እንደሚቋረጥ ገለፁ፡፡