"ሕወሓት የትግራይ ሕዝብን አይወክልም" - አረና ትግራይ

Your browser doesn’t support HTML5

አረና ትግራይ ቅዳሜ ዕለት በመቀሌ የጠራው ሰልፍ በፀጥታ ኃይሎች አማካኝነት የታወከ እንደነበር ገልፆ ነገር ግን በብሔር ላይ ያነጣጠር ግድያ ይቁም፣እኛ ኢትዮጵያውያን አንድ ነን፣ ሕወሓት የትግራይ ሕዝብን አይወክልም የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን የያዘ ሰልፍ መካሄዱን አስታውቋል።