አምባሳደር ብርሃኑ ዴሬሳ ሰለሰሎሞን ዴሬሳ ለቪኦኤ ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ገጣሚ፣ መምህር፣ የፍልስፍና ሊቅ፣ ጋዜጠኛ ሰሎሞን ዴሬሳ ዛሬ ጥቅምት 23/2010 ዓ.ም. በሰማንያ ዓመት ዕድሜው አረፈ።ሰሎሞን ዴሬሳ የዩናይትድ ስቴትሷ ሚኔሶታ ነዋሪ የነበረ ሲሆን ከሥራው ገበታ በብርቱ ሕመም እስከተለየ ድረስ በሚኔሶታ ዩኒቨርሲቲ የሃይማኖቶች ንፅፅር (ኮምፓራቲቭ ረሊጅን) የፍልስፍና መምህር ሆኖ ሲሠራ ቆይቷል።