በቤንሻንጉል የተፈፀመው ጥቃት አሰቃቂ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪ የሞተው ሰው ዐሥር መሆኑን ሲናገሩ የክልሉ መንግሥት ስምንት ነው ብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5