በአማሮና በጉጂ ግጭት መንግሥት ኃላፊነት ሊወስድ ይገባል ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
ችግሩ የተከሰተው በድንበር ማካለልና ማስፋፋት እንቅስቃሴ ምክንያት መሆኑን በመጥቀስ ለዚህ ችግር መንግሥት ኃላፊነት ወስዶ በአፋጣኝ ሁኔታውን ወደነበረበት እንዲመልስ ፓርቲው በመግለጫው ጠይቋል።
Your browser doesn’t support HTML5