"የሰብዓዊ መብቴን የሚጋፋ ምርመራ ተደርጎብኛል" - ንግሥት ይርጋ በችሎት
Your browser doesn’t support HTML5
በዛሬ ዕለት በእነ ንግሥት ይርጋ መዝገብ የተከሰሱ ስድስት ሰዎችን ወክለው በችሎት የተገኙትን ጠበቃ አቶ ሄኖክ አክሊሉ አነጋግረናቸዋል።
Your browser doesn’t support HTML5