ለተስፋ ልጆች ተስፋ የሆናቸው - 231 ሺሕ ብር

Your browser doesn’t support HTML5

ከሁለት ወራት በፊት ከሆቴሎች የሚገኙ የተራረፉ ምግቦችን እየተመገቡ ስለሚማሩ የሐረር ከተማ 40 ተማሪዎች ያቀረብነው ዘገባ ሰምተው ለልጆቹ በተለያየ መንገድ ዕርዳታ እንደተሰጣቸውና ያገኙት 231 ሺሕ ብርም ተስፋን እንደሆናቸው አሰባሳቢያቸው ነግሮናል። ልጆቹም ለተደረገላቸው እርዳታ ከልብ አመስግነዋል።