ለፕሬዚዳንት ትራምፕ የስደተኞች እገዳ የአፍሪካውያን ምላሽ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ዓርብ አንዲት ኒስሪን ኤላሚን የተሰኘች በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ለዶክትሬት ዲግሪ የምትማር ሱዳናዊት በሃገሯ ጥናት ስታካሂድ ቆይታ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በመመለስ ላይ ነበረች።