“የገንዝብ ርዳታው ቢቋረጥም ፕሮጀክቱ አይቋረጥም” ወ/ሮ ሶሎሜ ታደሰ

yegna-Girl Effect

የብርታንያ መንግስት ላለፉት ሦስት ዓመታት በሴቶች አቅም ግንባታና ብቃት ላይ ሲሰራ የቆየው “የኛ” መርሃ ግብርን አቋረጠ።

ፕሮጀክቱን በኢትዮጵያ በማስፈፀም ላይ የሚገኘው የኢመርጅ-ማንጎ ሲሆን የኢመረጅና

የ‘የኛ’ ፕሮጀክት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ወ/ሮ ሶሎሜ ታደሰ “ገንዘቡ የተቋረጠው በእንግሊዝ ሀገር የፖለቲካ አዝማሚያ እንጂ በገንዘብ ብክነት አይደለም። ገንዘቡ ቢቋረጠም ፕሮጀክቱ ግን አይቋረጥም” ብለዋል።

የብርታንያ መንግስት ባወጣው መግለጫ “ከገርል ኢፌክት ጋር የነበረንን ትብብር ለማቆም የወሰነው፤ መርሃ ግብሩን ከገመገምን በኋለ ነው። የብርታንያን ርዳታ በሌሎች ውጤታማ መንገዶች መጠቀም እንደሚቻል ተረድተናል።” ብሏል።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

“የገንዝብ ርዳታው ቢቋረጥም ፕሮጀክቱ አይቋረጥም” ወ/ሮ ሶሎሜ ታደሰ